Private sector lending in Ethiopia was already growing at twice the official credit limit before the central bank scrapped its...
According to Human Rights Watch (HRW), at least 10 Ethiopians have already been executed in Saudi Arabia this year .
ለግማሽ ፍጻሜው ካለፉት አራት አገራት መካከል ዛሬ ማታ የሚጫወቱት ፈረንሣይ እና ጠንካራ ተፎካካሪ ኾና ብቅ ያለችው ስፔን ናቸው ።ፈረንሣይ ከስፔን፤ እንግሊዝ ከአርጀንቲና ለግማሽ ፍጻሜ መገናኘታቸው ብዙዎች የአጋጣሚ አይደለም የፊፋ ረጅም እጅ አለበት ይላሉ፦ ቃለ መጠይቁን በማገናኛው ማድመጥ ይቻላል ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለአራት ዓመታት አጀንዳ ሲያሰባስብ ቆይቶ ነገ ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ዋናውን ጉባኤውን ይጀምራል ። በዚህ ጉባኤ ከትግራይ ክልል በስተቀር ከሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫ 4 ሺህ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል ተብሏል። የነዋሪዎች አስተያየት ።
የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚመራው የአገራዊ ምክክር ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አራት ሺህ ጉባኤተኞች አዲስ አበባ መክተማቸው ተመላክቷል፡፡ ስለ ጉባኤው የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፈሰር መስፍን ዓርዓያን ዶይቼ ቬለ ዛሬ አነጋግሯል ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለአራት ዓመታት አጀንዳ ሲያሰባስብ ቆይቶ ነገ ሐምሌ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ዋናውን ጉባኤውን ይጀምራል ። በዚህ ጉባኤ ከትግራይ ክልል በስተቀር ከሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫ 4 ሺህ ተሳታፊዎች አዲስ አበባ ገብተዋል ተብሏል። የነዋሪዎች አስተያየት ።
ከፍተኛ ገንዘብ የወጣበት በምዕራብ ወለጋ ዞን ከጊምቢ አንስቶ እስከ ኢሉ አባቦር ዞን ሜቱ ከተማን ያገናኛል የተባለለት የመንገድ ግንባታ ሳይጠናቀቅ ለምን ቀረ? የመንገዱ የመጀርያ ምዕራፍ ከ1.8 ቢሊዮን ብር በላይ የ70 ኪሜር ርቀቱን በአራት ዓመታት ለማጠናቀቅ ታቅዶ እንደበር ይነገራል ።
በአማራ ክልል ሰሜንና ደቡብ ወሎ ዞኖች ውስጥ ከስድስት ዓመታት በላይ የቆዩ ከ60 ሺህ በላይ የአገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የረድኤት ድርጅቶች ፕሮጀክቶቻቸውን ዘግተው በመውጣታቸው የመንግሥት ርዳታም የተቆራረጠ በመሆኑ ምክንያት ለከፍተኛ የምግብ ዋስትና ሥጋት መጋለጣቸውን ገልጸዋል ።
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮምሽን በሰብአዊ መብት አያያዝ ዙርያ በሶማሌ ክልላዊ መንግስት መቀመጫ ጅግጅጋ ከተማ ሀገራዊ ውይይት እያካሄደ ነው። "ሰብአዊ መብት እና የሰላም ግንባታ" የሚል መሪ ሀሳብ ባለው የጅግጅጋ ውይይት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰብዓዊ መብቶች አማካሪ ምክር ቤት መቋቋሙ ተገልጿል ።
Ethiopia is investing in AI-driven cybersecurity skills through training and mentorship programs to help local talent respond to growing digital ...
eurasiareview.com
yesterday
Decline in Ethiopia's collective intelligence: The author argues that despite an educated elite, Ethiopia has experienced a steady erosion of ...
A study in Ethiopia found conditional cash transfers increased secondary school enrollment. Youth offered transfers were more likely to enroll and ...
middleeasteye.net
yesterday
Announcement from Ethiopia's foreign ministry follows MEE reporting into Ethiopians held on death row. Gebremeskel Haile, who has two children on ...
That interconnected map includes stronger Egyptian-Somali relations, Ethiopia's search for maritime access, Turkey's presence in both Somalia and ...
Ethiopia expands mobile tax payments nationwide via telebirr, integrating 12 regional authorities into a unified digital revenue collection ...
centralbanking.com
yesterday
The National Bank of Ethiopia (NBE) raised its key interest rate by one percentage point to 16% on July 13, marking the first adjustment since the ...
et.usembassy.gov
yesterday
Whether you are a first-time voter or have voted absentee in previous elections, you should complete a Voter Registration and Absentee Ballot Request ...
financialafrik.com
yesterday
The National Bank of Ethiopia (NBE) raised its main interest rate to 16% on Monday, July 13, up from 15% previously, in a context of accelerating ...
Prime Minister Abiy Ahmed has called on all Ethiopians to unite behind the country's historic National Dialogue, describing it as a defining ...
businessdailyafrica.com
yesterday
The telco and its South African parent Vodacom Group Limited, through their investment vehicle Vodafamily Ethiopia Holding Limited, participated ...